News Page

የማሕበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት በአዲስ አበባ

የማሕበረሰብ አቀፍ የጤና መድህን አገልግሎት በሀገሪቱ ቋሚ ሥራ ወይም ገቢ የሌላቸውና በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ የሚገኙ ሰዎችን በጤናው ዘርፍ ተጠቃሚ የሚያደርግ አገልግሎት ነው፡፡ 
እነዚህ ዜጎች ለሚገጥማቸው የጤና ዕክል ከጤና ጣቢያ ጀምሮ እስከ ፌደራል ደረጃ ባሉ ሆስፒታሎች ሕክምና ያገኛሉ፡፡

Read More

Pages